…አዎና
…በአንድ እጃችን
ደግሞ \ . / ምስጋናችንን \ . / በደስታችን አጅበን ወደቤተ-መቅደሱ \ . / እንገባለን እንጂ በሀዘን ብቻ አይደለም።
አማኙ
ህዝባችን በሀዘኔታ ድባብ ቢዋጥም የጾም ጸሎት አዋጅ ማወጁ ይታወቃል።ታዲያስ ጌታ አይሰማንም እንዴ? ይሰማናል እንጂ
በእጅጉ ያዝንልናል።
አንድ
አዋጅ ብቻ ቀረን እንጂ:- የምስጋና የአምልኮ የደስታ ክብር ለጌታ።
***
ማጣቀሻ /ምንጭ
- መጽሐፈ ነህምያ።ምዕራፍ 8:9-10 ።
- ትንቢተ ዕንባቆም ምዕራፍ 3:17-19 ።
- የሐዋርያት ሥራ 16 :25-26።
***
No comments:
Post a Comment